Quantcast
Channel: Kalkidan Amharic – Kal Tube
Viewing all articles
Browse latest Browse all 212

OMN BREAKING NEWS : አቶ አባይ ጽሃዬ ድጋሚ የኦህዴድ አመራሮችን አስጠነቀቁ ::

$
0
0

የጠቅላይ ሚንስትሩ አማካሪ አቶ አባይ ጸሐዬ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላንን በሚቃወሙ ሕዝብ ላይ “እየተወሰደ ያለው እርምጃ በቂ አይደለም…እርምጃው ያለምንም ማወላወል መቀጠል አለበት”ሲሉ የተናገሩበት ምስጢራዊ ንግግር የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ይፋ አደረገ:: ከአመት በፊት “የኦሮሞን ሕዝብ ልክ እናስገባዋለን “ያሉት አባይ ጸሐዬ በድጋሚ ሕዝቡ ላይ የሚወሰደው እርምጃ ይቀጥላል ያሉ ሲሆን የኦህዴድ ባለሰልጣናት የሆኑት አቶ አባዱላ ገመዳና አቶ ሙክታር ከድርን “ደካሞች ” ብለዋል።አፈትልኮ የወጣውን ድምጽ ያድምጡ::


Viewing all articles
Browse latest Browse all 212

Trending Articles